አስተያየቶችን ይዩ
Print
የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 8ኛ ፍትሃ ብሄር ችሎት የአቶ ኤልያስ ገብሩ አካልን ነፃ የማድረግ አቤቱታ ውድቅ አደረገ፡፡
የከሳሽ ጠበቃ ለበላይ ፍ/ቤት የይግባኝ አቤቱታቸውን እንደሚያቀርቡ አስታወቁ፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ