በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቃቢ ሕግ ይግባኝ ተጣለ


ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በቀድሞዎቹ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፋንታና በሌሎችም ተከሣሾች ላይ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በሰጠው ብይን አቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ ፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጓል፡፡

ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የከፍተኛ ፍርድ ቤቱን ውሣኔ አፅንቷል፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15 ኛ ወንጀል ችሎት ስኔ 27 ሲሰየም በዚህ ጉዳይ ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG