በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ 5ሰዎች የሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ ተመሰረተባቸው


የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ጉዳት ለማድረስ የለመ ጥቃት ፈፅመዋል ያላቸውን አምስት ሰዎች በሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ መሰረተባቸው፡፡

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ጉዳት ለማድረስ የለመ ጥቃት ፈፅመዋል ያላቸውን አምስት ሰዎች በሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ መሰረተባቸው፡፡ ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን መልስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

በዚሁ ችሎት ፖሊስ በቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንትና ሌሎች ተጠርጣሪዎች ላይ የጀመረው ምርመራ ተጨማሪ አስራ አራት ቀን እንዲሰጠው ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ አሥር ቀናት ብቻ ፈቅዷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በሰኔ 16ቱ የቦምብ ፍንዳታ 5ሰዎች የሽብር ወንጀል ድርጊት ክስ ተመሰረተባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG