በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቂሊንጦ ቃጠሎ በተጠረጠሩት በእነ ማስረሻ ሰጤ መዝገብ ብይን ሳይሰማ ቀረ


የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በቂሊንጦ እሥረኛ ማቆያ ቃጠሎ በተጠረጠሩት በእነ ማስረሻ ሰጤ መዝገብ ብይኑን ሳያሰማ ቀረ፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በቂሊንጦ እሥረኛ ማቆያ ቃጠሎ በተጠረጠሩት በእነ ማስረሻ ሰጤ መዝገብ ብይኑን ሳያሰማ ቀረ፡፡

ተጠርጣሪዎቹ ቅሬታቸውን በምሬት አሳውቀዋል፡፡ ፍ/ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

በቂሊንጦ ቃጠሎ በተጠረጠሩት በእነ ማስረሻ ሰጤ መዝገብ ብይን ሳይሰማ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG