በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ


የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስድሥተኛ ፍትሐብሔር ችሎት የፍርድ ባለመብቶች በሆኑ ዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስድሥተኛ ፍትሐብሔር ችሎት የፍርድ ባለመብቶች በሆኑ ዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ ውሳኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

የፍርድ ባለመብቶች ጠበቃ አፈፃፀሙን አላግባብ ዘግይቷል ይላሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በዘጠና ሥምንት ሰዎችና በዙና ትሬዲንግ መካከል ባለው የፍርድ አፈፃፀም ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG