በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በተጠረጠሩ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ


ዐቃቤ ሕግ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ፈፅመዋል በሚል ጥርጣሬ የምርመራ መዝገብ በከፈተባቸው ሰዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠይቋል።

ዐቃቤ ሕግ ከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ፈፅመዋል በሚል ጥርጣሬ የምርመራ መዝገብ በከፈተባቸው ሰዎች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠይቋል።

ተጠርጣሪዎቹ ጥያቄውን በብርቱ የተቃወሙ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪዎቹን ተቃውሞ ውድቅ አድርጎ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በተጠረጠሩ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG