በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በከባድ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ

በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ ተፈፅመዋል ባላቸው ከባድ የሙስና ወንጀሎች የጠረጠራቸውን ኃላፊዎችና ሌሎች ተከሣሾችን ፌደራል ፖሊስ ዛሬ ፍርድ ቤት አቅርቧል።

ተጠርጣሪዎቹም የአያያዝ በደል ደርሶብናል ሲሉ አቤት ብለዋል።

ፍርድ ቤት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በከባድ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ ፍ/ቤት ቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG