በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቀድሞ ሜቴክ ኃላፊ ጠበቆችና በመርመሪ ፖሊስ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀጠሮ ሰጠ


ሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡

በሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክረት ጠበቆችና በመርማሪ ፖሊስ መካከል በተነሳው ክርክር፣ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤት ለነገ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ መርማሪ ፖሊስ ዳይሬከተሩ የተጠረጠሩባቸውን ህገወጥ ግዥዎች ለይቶ፣ ለፍርድ ቤት በጹሑፍ ማቅረቡ ታወቀ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቀድሞ ሜቴክ ኃላፊ ጠበቆችና በመርመሪ ፖሊስ ጉዳይ ፍ/ቤት ቀጠሮ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG