በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ያለው ክርክር


ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ባለው ክርክር፣ የዕግድ ትዕዛዙን አነሳ፡፡

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ባለው ክርክር፣ የዕግድ ትዕዛዙን አነሳ፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት ለቆየው የበታች ፍ/ቤት ውሳኔ እንዲሰጥበትም ልኳል፡፡

ከፍተኛው ፍ/ቤት ጉዳዩን ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ያለው ክርክር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG