በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ቢንያም ተወልደ በዋስ እንዲፈቱ ተፈቀደ


አቶ ቢንያም ተወልደ በዋስ እንዲፈቱ ተፈቀደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:26 0:00

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀድሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጄንሲ ምክትል ኃላፊ የነበሩት አቶ ቢንያም ተወልደ በዋስ እንዲፈቱ ፈቀደ፡፡ ውሳኔውን ግን ተግባራዊ የሚሆነው ከ10 ቀናት በኋላ እንደሚሆን ታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG