No media source currently available
የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀድሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጄንሲ ምክትል ኃላፊ የነበሩት አቶ ቢንያም ተወልደ በዋስ እንዲፈቱ ፈቀደ፡፡ ውሳኔውን ግን ተግባራዊ የሚሆነው ከ10 ቀናት በኋላ እንደሚሆን ታውቋል፡፡