በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት ላይ ፖሊስ የጠየቀው የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ


የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት በሜጄር ጄነራል ክንፈ ዳኘው ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ፡፡

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት በሜጄር ጄነራል ክንፈ ዳኘው ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ፡፡

ፍርድ ቤቱ በከፍተኛ የስብዓዊ መብት ጥሰት፣ በተጠረጠሩት በአቶ ተስፋዬ ውርጌ ጉዳይ ላይም ተመሳሳይ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት ላይ ፖሊስ የጠየቀው የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG