በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙስናው ክሥ ሳይሰማ ቀረ፤ ለሌላ ቀን ተቀጠረ


ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን



please wait

No media source currently available

0:00 0:02:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከባድ የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል በሚል ጥርጣሬ በተያዙት የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዲሬክተርን ጨምሮ በ45 ሰዎች ላይ ክሥ መመሥረቱን ዓቃቢ ሕግ አስታወቀ፡፡

የክሡ ማመልከቻ ለተከሣሾቹ ባለመነበቡ ግን ጠበቆቻቸው በጥብቅ ተቃውመዋል፡፡

ፍርድ ቤት ክሡን ለመስማት ሌላ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG