በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ መላኩ ፈንታ ዶሴ ዛሬ ቀርቦ ነበር


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የቀድሞው የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው የነበሩት አቶ ገብረዋሕድ ወልደጊዮርጊስ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለማሰማት ተጨማሪ ቀን እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡

በአንደኛው የክሥ መዝገብ ላይ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለተወሰነ ጊዜ አግዶታል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG