በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡና ኮንፈረስ በነቀምቴ


የቡና ኮንፈረስን በነቀምቴ
የቡና ኮንፈረስን በነቀምቴ

የቡና ጥራትን በማስጠበቅ የቡና አምራች አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግና የተሻለ የውጭ ምንዛሪን ለማግኘት ያለመ የውይይት መድረክ በነቀምቴ ተካሄደ::

በመድረኩ ላይ ተሳታፊ የሆኑት የኦሮምያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በቡና ልማት ላይ ለተሰማሩ ማኅበራት 15 ቢሊዮን ብር ለመስጠት ታቅዷል" ብለዋል::

የቡና አምራቾችም ጥራቱ ላይ አበክረው እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል::

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የቡና ኮንፈረስ በነቀምቴ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG