በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረዳት አብራሪ ኃይለመድኅን አበራ ተከሰሰ


ኃይለመድኅን አበራ
ኃይለመድኅን አበራ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ አቃቢ ሕግ ከሁለት ወራት በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውን አይሮፕላን ወደ ጄኔቭ ከተማ በወሰደው ረዳት አብራራ ኃይለመድኅን አበራ ላይ ክሥ መሠረተ፡፡

አቃቢ ሕግ ኃይለመድኅንን የከሰሰው በማገት ወንጀል ነው፡፡

በመቶ ሺሆች ዩሮ የሚገመት ጉዳት መድረሱም በክሱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG