በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ አሣታሚ ድርጅቶችና ሥራ አስኪያጆች ተከሰሱ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሦስት አሣታሚ ድርጅቶችንና ሥራ አስኪያጆቻቸውን ሕዝብን ለአመፅ በማነሣሣትና ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማፍረስ በሚደረጉ ወንጀሎች ፌደራል አቃቤ ህግ ከሰሳቸው።

የ“ፋክት” መፅሄት አሣታሚ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ ታዝዟል።

ለዝርዝሩ የፍርድ ቤቱን ውሎ የተከታተለውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG