በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባህር ዳር ከተማ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተጠረጠሩ የፍ/ቤት ውሎ


በባህር ዳር ከተማ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተጠረጠሩ የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00

በባህር ዳር ከተማ ሰኔ 15 ቀን በተፈፀመው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተጠረጠሩ የ47 ተጠርጣሪዎች የቅድመ ምርመራ ክስ የምስክር ቃል የባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት ማዳመጥ ጀመረ። ፍ/ቤቱ በዛሬው ውሎው የ3 ምስክሮችን ቃል ያደመጠ ሲሆን የቀሪ ምስክሮችን ቃል ለመስማት ለነገ ቀጠሮ ይዟል።

XS
SM
MD
LG