በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"እስር፣ ድብደባ፣ ስጋት፣ ፍርሃትና ተስፋ መቁረጥ ተጭኖናል" ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች


"በድብደባ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈፀምበናል የሚሉ ለሚመለከተው አካል ማመልከት ይችላሉ" የኢትዮጵያ መንግሥት

እስር፣ ድብደባ፣ ስጋት፣ ፍርሃትና ተስፋ መቁረጥ ተጭኖናል ይላሉ በኦሮሚያ፣ በአማራ እና በኮንሶ የሚገኙ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ሀገሪቱን ለማረጋጋተና አጥፊዎቹን ለመለየት ረድቶናል በድብደባ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈፀምበናል የሚሉ ለሚመለከተው አካል ማመልከት ይችላሉ ብሏል፡፡

"እስር፣ ድብደባ፣ ስጋት፣ ፍርሃትና ተስፋ መቁረጥ ተጭኖናል" ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:40 0:00

ጽዮን ግርማ የተለያዩ ሰዎች አነጋግራ የመንግሥትን ምላሽ አካታ ተከታዩን ዘገባ አጥናቅራለች።

"እስር፣ ድብደባ፣ ስጋት፣ ፍርሃትና ተስፋ መቁረጥ ተጭኖናል" ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00

XS
SM
MD
LG