በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ክስ ተመሰረተባቸው


አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ክስ ተመሰረተባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቀድሞው አንድነት ፓርት አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና በጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ላይ ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር ግንኙነት በማደረግና የተለያዩ የሽብርተኛ ድርጅቶችን ሃሳብ የሚገልፁ ፁሑፎችን እንዲሁም ምስሎችን ይዛችሁ ተገኝታችኋል በሚል የወንጀል ክስ መሰረተባቸው፡፡

XS
SM
MD
LG