No media source currently available
በኢትዮጵያ የህዝብና የቤቶች ቆጠራ ሳይካሄድ መዘግየቱ ሀገሪቱ ለሚቀጥሉት አስር አመታት እንድትመራበት ታስቦ እየተዘጋጀ በሚገኘው መሪ የልማት እቅድ ላይ ተፅእኖ እንደሚያሳድር የኢትዮጵያ የስነ-ህዝብ፣ ጤናና አካባቢ ጥበቃ ጥምረት አስታውቋል።