በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር


በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ
በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ አቶ ማሞ ምህረቱ

ከቀናት በፊት ተግባራዊ መሆን የጀመረው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ለኢትዮጵያውያን አምራቾች እና ላኪዎች ሰፊና የተረጋገጠ ገበያ ይፈጥራል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል።

አቶ ማሞ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት የንግድ ቀጠናው ስምምነት ተግባራዊ መሆን በራሱ ኢትዮጵያውያን አምራቾች አጠቃላዩን የአፍሪካ ገበያ ታሳቢ እንዲያደርጉ ያስችላል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ የሆኑትን አቶ ማሞ ምህረቱን አነጋግረናቸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:27 0:00


XS
SM
MD
LG