No media source currently available
ከቀናት በፊት ተግባራዊ መሆን የጀመረው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ለኢትዮጵያውያን አምራቾች እና ላኪዎች ሰፊና የተረጋገጠ ገበያ ይፈጥራል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል።