በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው


አቶ ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ሊቀመንበር
መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


መኢአድና አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ካንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓርቲ መመስረታቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ አስታወቁ።

የሁለቱ ፓርቲዎች መሪዎች የቅድመ-ውህደት ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ውህደቱን ለማጠናቀቅ አስፈላጊውን ስራዎች እየሰሩ መቆየታቸውን የፓርቲዎቹ መሪዎች ይፋ አደረጉ።

XS
SM
MD
LG