በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው


አቶ ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ሊቀመንበር
አቶ ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ሊቀመንበር
መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


መኢአድና አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ካንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓርቲ መመስረታቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ አስታወቁ።

የሁለቱ ፓርቲዎች መሪዎች የቅድመ-ውህደት ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ውህደቱን ለማጠናቀቅ አስፈላጊውን ስራዎች እየሰሩ መቆየታቸውን የፓርቲዎቹ መሪዎች ይፋ አደረጉ።

XS
SM
MD
LG