በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከምርጫው መውጣታቸው ትክክል እንደነበረ የ33ቱ ኮሚቴ አስታወቀ


አቶ አሥራት ጣሴ
አቶ አሥራት ጣሴ



please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


ዘንድሮ የአባባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አለመሣተፋችን ትክክል መሆኑን በግምገማ አረጋግጠናል ሲሉ 33ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያቋቋሙት ኮሚቴ ሊቀመንበር አቶ አሥራት ጣሴ አስታውቀል፡፡

ሊቀመንበሩ ለቪኦኤ ሲናገሩ የፓርቲዎቹ የጋራ አቋም እንደሚቀጥልና በ2007 አገርአቀፍ ምርጫ እንዲያውም በጋራ ምልክት ለመወዳደር እንደሚፈልግ አብራተዋል፡፡

የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG