አዲስ አበባ —
በሙስሊሙ ማኅበረሰብና በመንግሥት መካከል ተፈጥሯል ያሉት መካረር እንደሚያሳስባቸው የሰላሣ ሦስቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ገለፀ። ችግሩ ሰላማዊና ሕጋዊ መፍትሔ እንዲገኝለትም አሳስቧል።
የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ለጉዳዮ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ ጠይቋል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሣለኝ በበኩላቸው “ከፅንፈኞች ጋር ጋብቻ ፈጥረው የአገሪቱን ሰላም ለማወክ እየተንቀሳቀሱ ያሉ” ያሏቸውን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ማስጠንቀቃቸውን አንድ አገር ውስጥ የሚታተም ጋዜጣ ፅፏል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
በሙስሊሙ ማኅበረሰብና በመንግሥት መካከል ተፈጥሯል ያሉት መካረር እንደሚያሳስባቸው የሰላሣ ሦስቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ገለፀ። ችግሩ ሰላማዊና ሕጋዊ መፍትሔ እንዲገኝለትም አሳስቧል።
የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ለጉዳዮ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ ጠይቋል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሣለኝ በበኩላቸው “ከፅንፈኞች ጋር ጋብቻ ፈጥረው የአገሪቱን ሰላም ለማወክ እየተንቀሳቀሱ ያሉ” ያሏቸውን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ማስጠንቀቃቸውን አንድ አገር ውስጥ የሚታተም ጋዜጣ ፅፏል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡