በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዛላንበሳ የታየው ትዕይንት የሁለቱን ሃገሮች ፍቅርና አንድነት ያረጋገጠ ነው ተባለ


በኢትዮጵያና ኤርትራ ሰሜን ምስራቃዊ ድንበር በሳላ ዛላንበሳ ትላንት የታየው ትዕይንት የሁለቱን ሃገሮች ፍቅርና አንድነት ያረጋገጠ ነበር ሲሉ በስፍራው የተገኙ መሰከሩ።

በኢትዮጵያና ኤርትራ ሰሜን ምስራቃዊ ድንበር በሳላ ዛላንበሳ ትላንት የታየው ትዕይንት የሁለቱን ሃገሮች ፍቅርና አንድነት ያረጋገጠ ነበር ሲሉ በስፍራው የተገኙ መሰከሩ።

ለመጪው ዘላቂ ግንኙነት የመጀመሪያው ትልቅ እርምጃ እንደሆነም ገለፁ። ወደፊት የሚደረገው የድንበር ስምምነትም ፍትህንና የህዝብ ተሳትፎን መሰረት ያደረገ እንዲሆንም ተጠየቀ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በዛላንበሳ የታየው ትዕይንት የሁለቱን ሃገሮች ፍቅርና አንድነት ያረጋገጠ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG