በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ223 ቢሊዮን ብር በጀት ቀረበ


የኢትዮጵያ ፓርላማ
የኢትዮጵያ ፓርላማ

ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/
ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለመጭው 2008 ዓ.ም የ223 ቢሊዮን ብር በጀት ረቂት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡

የበጀቱን ረቂቅ ዛሬ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሶፍያን አሕመድ ገንዘቡ ከሃገር ውስጥ ገቢ፣ ከውጭ ከብድርና ከእርዳታ የሚገኝ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG