Print
ኢትዮ-ቴሌኮም 'ጥራቴንም አሻሽላለሁ' ይላል
ኢትዮ-ቴሌኮም ኢንተርኔትና ሞባይልን ጨምሮ አገልግሎቶቹ ላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉንና ጥራትን ለማረጋገጥም እየሠራ መሆኑን ፈረንሣዊው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዣን ሚሸል ላትዩት አስታወቁ።
የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።