በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቢን ላደን መገደል ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ምን ይላሉ?

የዩናይትድ ስቴትስ ሙስሊሞች ማኅበር የቢን ላደንን መገደል ደገፈ፤ ፈርስት ሂጂራም ተመሳሳይ አቋም ወሰደ።


በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን ያዳምጡከዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የፈርስት ሂጂራ ተብሎ የሚታወቀው ድርጅት ሊቀ-መንበር አቶ ነጂብ መሐመድ፣ የእኛ ድርጅት በአባልነት የሚገኝበት የዩናይትድ ስቴትስ ሙስሊሞች ማኅበር፣ የቢን ላደንን መገደል በመደገፍ መግለጫ አውጥቷል ሲሉ ገልጸዋል።

በኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዲሱ አበበ ያዘጋጀውን ያዳምጡv

This item is part of
XS
SM
MD
LG