በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና ኤርትራ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ


ኢትዮጵያና ኤርትራ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አሕመድና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሳዑዲ ዓረቢያ በመገኘት በንግድ፣ ኢንቨስትመንት በሌሎችም በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ። በጅዳ ቢን አልሠላም ቤተ መንግሥት ለመሪዎች የአቀባበል ሥነ ሥርዓትና የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG