No media source currently available
የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አሕመድና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሳዑዲ ዓረቢያ በመገኘት በንግድ፣ ኢንቨስትመንት በሌሎችም በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ። በጅዳ ቢን አልሠላም ቤተ መንግሥት ለመሪዎች የአቀባበል ሥነ ሥርዓትና የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸዋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ