በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መካከል የታየው ለውጥ ተደነቀ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮን ጉተሬዥ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮን ጉተሬዥ

በኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መካከል ባለው ግንኙነት የታየው ለውጥ ለሁለቱ ሀገሮች ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም ትልቅ የተስፋ ምልክት ነው ብለዋል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮን ጉተሬዥ። ሁለቱ ሀገሮች ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚጠይቁትን ሁሉ ለመርዳትም ድርጅቱ ዝግጁ መሆኑንም ዋና ፀኃፊው ገልፀዋል።

በኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መካከል ባለው ግንኙነት የታየው ለውጥ ለሁለቱ ሀገሮች ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም ትልቅ የተስፋ ምልክት ነው ብለዋል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮን ጉተሬዥ። ሁለቱ ሀገሮች ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚጠይቁትን ሁሉ ለመርዳትም ድርጅቱ ዝግጁ መሆኑንም ዋና ፀኃፊው ገልፀዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኮሚሽን የኢትዮጵያ /ሚኒስት አብይ አሕመድን ቁርጠኝነት አድንቀዋል።

ምስራቅ አፍሪቃ የልማት በየነ መንግስታት (IGAD)
ምስራቅ አፍሪቃ የልማት በየነ መንግስታት (IGAD)

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን መካከል የታየው ለውጥ ተደነቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG