ውዝግብ ባስነሳው ፈተናዎች ውጤት ላይ ትምሕርት ሚኒስቴር ማብራሪያ ሰጠ
ውዝግብ ባስነሳው ያለፈው ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ውጤቶች ጉዳይ ላይ መግባባት ላይ መደረሱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቀዋል። በሌላ በኩል ግን ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ጋር አለመነጋገሩን ቅሬታና ሥጋታቸውን በይፋ ካሳወቁት መካከል የሚገኘው የሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም አመልክቷል። አሁንም ጥያቄዎች እንዳሉ ዋና እምባ ጠባቂው ዶ/ር እንዳለ ኃይሌ ተናግረዋል። የፈተና ሥርቆት ዋነኛ ችግር መሆኑን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ለእንደራሴዎቹ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ