በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት በ 7 ከመቶ እንደሚቀጥል IMF አስታወቀ


ሳምንታዊው «ኢትዮጵያ በጋዜጦች» ዝግጅታችን ለዛሬ ያካተታቸው ርእሶች

-የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት በ 7 ከመቶ እንደሚቀጥል IMF አስታወቀ

-ኢትዮጵያ ፕረስንና ድረ-ገጾችን ሳንሱር ለማድረግ የተራቀቀ ቴክኖሎጂ መጠቅምዋ ተገለጸ

-እየበዛ የሄደው የጉዲፈቻ መጠን ጋብ እንዲል ጥሪ ቀረበ የሚሉት ናቸው።

XS
SM
MD
LG