በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ምንም በደል ቢደርስብኝም ለሀገሬ ብዬ ወደ ኋላ መመልከት የለብኝም” - ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ


“ምንም በደል ቢደርስብኝም ለሀገሬ ብዬ ወደ ኋላ መመልከት የለብኝም” - ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:48:01 0:00

ወደ ስድስት የሚጠጉ ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን የተቀበለውና ለዘጠኝ ጊዜ ታስሮ የተፈታው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ስቱዲዮአችን ተገኘቶ ከጽዮን ግርማ ጋራ ሰፋ ያለ አካሂዷል።በውይይቱ ስለቤተሰቡ፣ የእስር ሁኔታው፣ ስለጋዜጠኝነት ሞያው፣ ስለዴሞክራሲ ግንባታና ቀጣይ እቅዱ ተወያይቷል። ሙሉውን ቃለ ምልልስ ከተያያዘው ቪዲዮ ይመልከቱ።

XS
SM
MD
LG