በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍ/ቤት ውሎ


የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍ/ቤት ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

በሃገሪቱ የወንጀል ህግና የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዲሱን ዐዋጅ ድንጋጌዎች በመጣስ የተከሰሱት እነ አቶ እስክንድር ነጋ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠየቁ። ዐቃቤ ህግ ተቃወመ። ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ቆርጧል።

XS
SM
MD
LG