አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ፡፡
የድርጅቱ ዋነኛ ፈተናዎች የገንዘብ አቅምና የባለሙያ እጥረት መሆኑንም የተቋሙ ጋዜጠኞች አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ፡፡
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ፡፡
የድርጅቱ ዋነኛ ፈተናዎች የገንዘብ አቅምና የባለሙያ እጥረት መሆኑንም የተቋሙ ጋዜጠኞች አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ