በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተቃወመ

ኢትዮጵያና ኤርትራ
ኢትዮጵያና ኤርትራ

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የተወሰነውን ውሳኔ፣ በአደባባይ ተቃወመ፡፡

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የተወሰነውን ውሳኔ፣ በአደባባይ ተቃወመ፡፡ በተቃውሞ ሰልፉ የወጣው የከተማዋ ሕዝብ፣ የውሳኔው ተግባራዊነት፣ ለኢሮብ ሕዝብ ሕልውና፣ አደጋን እንደሚጋርጥ ተናገረ፡፡ ውሳኔው ኢ-ፍትሃዊ ነው ያለው ሕዝብ፣ ፍትሕ አልባ ሰላም ሊኖር አይችልም ብሏል፡፡

ዛሬ ዘግይቶ የወጣ አንድ የሕውሃት መግለጫ፣ ሕዝብ ያላመነበት ውሳኔ ተግባራዊ እንደማይሆን ገልጿል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢሮብ ወረዳ የደውሃን ከተማ ሕዝብ የአልጀርሱን ሥምምነት ተቃወመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG