በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሳን በራንርዲኖ ከተገደሉት ኤርትራዊ አሜሪካዊ የቤተሰብ ኣባል ጋር የተደረገቃለ መጠይቅ


በሳን በራንርዲኖ ከተገደሉት ኤርትራዊ አሜሪካዊ የቤተሰብ ኣባል ጋር የተደረገቃለ መጠይቅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ሳምንት ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ሳን በራንርዲኖ ኣውራጃ ሁለት ሰዎች በከፈቱት ተኩስ ከተገደሉት መካከል ኣንዱ ኤርትራዊ ኣሜሪካዊ መሆናቸውን መዘገቡ ይታወሳል ። ቆንጂት ዛሬ በቤተሰብ ክፍለ ጊዜ ከኣንድ የሙዋቹ ቤተሰብ ኣባል ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ መሰረት ያደረገ ዘገባ ይዛለች። ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG