አስመራ —
ኤርትራ ውስጥ ከሐምሌ ወር አጋማሽ አንስቶ በተከታታይ እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍና መጥለቅለቅ በደቡብ ክልል በፆረና ወረዳ በሚገኙ ስምንት ጣቢያዎች 78 ቤቶች ሲፈርሱ 50 ሄክታር እርሻ እንደወደመ በርካታ የቤት እንስሳትም እንደሞቱ ተዘግቧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ኤርትራ ውስጥ ከሐምሌ ወር አጋማሽ አንስቶ በተከታታይ እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍና መጥለቅለቅ በደቡብ ክልል በፆረና ወረዳ በሚገኙ ስምንት ጣቢያዎች 78 ቤቶች ሲፈርሱ 50 ሄክታር እርሻ እንደወደመ በርካታ የቤት እንስሳትም እንደሞቱ ተዘግቧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።