በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ100 በላይ የኤርትራ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ተገለፀ


ከ100 በላይ የኤርትራ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00

ከአንድ መቶ በላይ የኤርትራ ስደተኞች ድንበር አቋርጠው በዛላአንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውን ስደተኞቹ ይናገራሉ። ድንበር ተሻግረው ኢትዮጵያ የገቡ ስደተኞች ህፃናት፣ ወጣቶች እና ወታደሮች እንደሆኑ ተዘግቧል።

XS
SM
MD
LG