በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት

ለሁለት ቀናት ይካሄዳል የተባለ ስብሰባውን ዛሬ የጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ውሣኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉ ዓመታት ካንፀባረቀው አቋም የተለየ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።

ለሁለት ቀናት ይካሄዳል የተባለ ስብሰባውን ዛሬ የጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ውሣኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉ ዓመታት ካንፀባረቀው አቋም የተለየ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG