በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ ም/ቤት ፅ/ቤት መግለጫ


የኢህአዴግ ም/ቤት ፅ/ቤት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

ህወሓት እንደ ድርጅትም ሆነ በአንዳንድ የአመራር አባሎቹ በተደጋጋሚ የሚሰጣቸው መግለጫዎች የተሳሳቱ ናቸው ሲል የኢህአዴግ ምክር ቤት ፅሕፈት ቤት ዛሬ አስታወቀ። የህወሓት ዕርምጃ የድርጅት አሠራርንና ዲሲፒሊንን የጣሰም ነው ብሏል መግለጫው።

XS
SM
MD
LG