በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኃይለማርያም ደሣለኝ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ሆኑ


ኃይለማርያም ደሣለኝ - የኢሕአዴግ ሊቀመንበር
ኃይለማርያም ደሣለኝ - የኢሕአዴግ ሊቀመንበር

ለአራት ቀናት በባህርዳር ከተማ የተካሄደው የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ዛሬ - ማክሰኞ ማምሻውን ተጠናቅቋል።




please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


ለአራት ቀናት በባህርዳር ከተማ የተካሄደው የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ዛሬ - ማክሰኞ ማምሻውን ተጠናቅቋል።

ጉባዔው አቶ ኃይለማሪያም ደሣለኝን የድርጅቱ ሊቀመንበር፣ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።

የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG