No media source currently available
ከተራ በድምቀት የተከበረ ሲሆን ሁሉም ታቦታት ወደማደሪያቸው ገብተዋል። መንገድና የታቦታቱን ማደሪያ ሙስሊሞችና ክርስትያኖች በጋራ ያጸዱ ሲሆን በበዓሉ አከባበር ደግሞ የቀፊራ ሙስሊም ወጣቶች ለምዕመናን ውሃ ሲያድሉ ነበር።