በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ መጋለጡ የተረጋገጠ ሰው የለም


ኢትዮጵያ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ መጋለጡ የተረጋገጠ ሰው የለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ እስከ አሁን ለኮሮናቫይረስ መጋለጡ የተረጋገጠ ሰው የለም። የመከላከልና የክትትል ሥራው ተጠናክሮ ቀጥሏል ሲል የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ ከዚህ ቀደም ተመርምረው ከቫይረሱ ነጻ ከሆኑት ናሙናዎች ውስጥ 45 በመቶው ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልከው ዳግም መመርመራቸው እና ውጤቱ ተመሳሳይ መሆኑ መረጋገጡንም ጨምሮ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG