በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዴፓ አቤቱታ እያሰማ ነው


"በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ይፋ ያደረግኋቸውን መግለጫዎች፣ መንግሥት የሚቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙኃን አዛብተው አቀረቡብኝ" ሲል ኢዴፓ ከሰሰ።

ኢዴፓ አክሎም "አገር-አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትም የማቋቋሚያ አዋጁንና መተዳደሪያ ደንቡን የሚጥስ መግለጫ አውጥቷልና፣ እከስሰዋለሁ" ብሏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኢዴፓ አቤቱታ እያሰማ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00


XS
SM
MD
LG