በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቢሮውን የዘጋው የጀርመን ድርጅት






በጀርመናዊው የኖቤል ተሸላሚ በእውቁ ደራሲ ኤንሪሽ ቦል ስም የተመሠረተው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በኢትዮጵያ ዲሞክራሲና ሰብዓዊ መብቶችን ለማበረታታት ሲያደርግ የቆየውን እንቅስቃሴ አቋርጦ ለመውጣት መገደዱን አስታውቋል።

ኤንሪሽ ቦል ፋውንዴሽን ከኢትዮጵያ የሚወጣው በእንቅስቃሴዎቹ ላይ የተጣሉ ገደቦችን በመቃወም መሆኑን አስረድቷል።

የሰሎሞን ክፍሌን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG