በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማ ህዝብ በክልል ደረጃ የመደራጀት ጥያቄ በውሳኔ ህዝብ እንደሚያስፈፅም ተገለፀ


የሲዳማ ብሄር ራሱን ችሎ በክልል ደረጃ እንዲደራጅ የሚሰሩ አካላት የአንዱ ወገን ተግባራዊ ከማድረግ እንዲቆጠቡ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡

ድርጊቱም የህግ መሰረት እንደማይኖረው አስታወቀ፡፡ ቦርዱ በሚቀጥሉት አምስት ወራት የሲዳማን ህዝብ በክልል ደረጃ የመደራጀት ጥያቄ በውሳኔ ህዝብ እንደሚያስፈፅም ገለፀ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሲዳማ ህዝብ በክልል ደረጃ የመደራጀት ጥያቄ በውሳኔ ህዝብ እንደሚያስፈፅም ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG