በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምስራቅ ወለጋና በሆሮ ጉድሩ የእርስ በእርስ ግጭት ከመቀስቀሱ በፊት መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ኢሰመኮ ጠየቀ


በምስራቅ ወለጋና በሆሮ ጉድሩ የእርስ በእርስ ግጭት ከመቀስቀሱ በፊት መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ኢሰመኮ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00

በኦሮምያ ክልል በምስራቅ ወለጋ እና በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞኖች በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ወደ ማኅበረሰብ ግጭት እንዳያመሩ ያለውን ሥጋት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮምሽን አስታወቀ።

ግጭቶጭ በሚደጋገሙባቸው አካባቢዎች መንግሥት በቂ የጸጥታ አስከባሪዎችን እንዲልክ ሲልም አሳሰበ።

XS
SM
MD
LG