በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በህወሓት ታጣቂዎች ላይ የቀረቡ ክሦችን እንደሚመረምር አስታወቀ


የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በህወሓት ታጣቂዎች ላይ የቀረቡ ክሦችን እንደሚመረምር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00

የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በህወሓት ታጣቂዎች ላይ የቀረቡ ክሦችን እንደሚመረምር አስታወቀ

የህወሓት ታጣቂዎች በተለያዩ የአማራና የአፋር ክልሎች አካባቢዎች ውስጥ “ከባድ ሊባሉ የሚችሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ስለመፈፀማቸው አቤቱታዎች እንደደረሱት” የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።

ምርመራ እና የማጣራት ሥራ እንደሚያከናውኑ ኮሚሽነሩ ዳንኤል በቀለ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ሰሞኑን በተቆጣጠራቸው የአማራና የአፋር አካባቢዎች “በመቶዎች የሚቆጠሩ ሲቪሎች በህወሓት ታጣቂዎች መገደላቸውንና በርካታ ሴቶች መደፈራቸውን” የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት ሰሞኑን ገልፆ ነበር።

XS
SM
MD
LG